የግርጌ ማስታወሻ
b ኖቫሽያን እዚህ ለማለት የፈለገው “አንድ” ለሚለው ቃል የገባው ቃል ግዑዝ ፆታ መሆኑን ነው። ስለዚህ ትክክለኛ ትርጉሙ “አንድ ነገር” የሚል ነው። “አንድ” የሚለው ግሪክኛ ቃል ልክ በዚሁ መንገድ ከገባበት ከዮሐንስ 17:21 ጋር አወዳድር። አዲሱ የካቶሊክ ኢንሳይክሎፔዲያ (የ1967 እትም) ኖቫሽያን የጻፈውን ደ ትሪኒታተ የተባለውን ጽሑፍ ጠቅለል ባለ መልኩ ይቀበለዋል። እርግጥ በዚህ ጽሑፍ ውስጥ መንፈስ ቅዱስ እንደ መለኰታዊ አካል ተደርጎ ያልቀረበ መሆኑን ጭምር ጠቅሷል።