የግርጌ ማስታወሻ
b በኅዳር 1992 የወጣው ወርልድ ፕረስ ሪቪው በአንድ ርዕስ ሥር የወጣን አንድ ሐተታ ዘ ቶሮንቶ ስታር ከሚባል መጽሔት ጠቅሶ አውጥቶ ነበር። እንዲህም አለ:- “ባለፉት ሁለትና ሦስት ዓመታት ሩስያውያን የአገራቸውን ታሪክ በተመለከተ በዓይናቸው ፊት ተንኮታኩተው የተፈረካከሱ በደርዘን የሚቆጠሩ የማይበገሩ ቅዠቶች ነበሯቸው። ይሁን እንጂ ቤተ ክርስቲያን ከኮሙኒስቱ አገዛዝ ጋር የነበራት ቁርኝት ሲጋለጥ ከሁሉም በላይ የከፋውን ውርደት ተቀብላለች።”