የግርጌ ማስታወሻ b ለብዙ ዓመታት መጠበቂያ ግንብ ለቅቡዓን ክርስቲያኖች ብቻ የሚዘጋጅ መጽሔት ተደርጎ ይቆጠር ነበር። ከ1935 ጀምሮ ግን ተስፋቸው በምድር ላይ የዘላለም ሕይወት ማግኘት የሆነው “እጅግ ብዙ ሰዎች” መጠበቂያ ግንብ እንዲወስዱና እንዲያነቡት ተደጋጋሚ ማበረታቻ ተሰጠ። (ራእይ 7:9) ከጥቂት ዓመታት በኋላ ማለትም በ1940 መጠበቂያ ግንብ በመንገድ ላይ አዘውትሮ ለሰዎች ይበረከት ጀመር። ከዚያ በኋላ ስርጭቱ በፍጥነት አደገ።