የግርጌ ማስታወሻ
b ዘ ካሮሊክ ኢንሳይክሎፔዲያ እንዲህ ይላል፤ “ማንኛውም ሥልጣን (ሪፑብሊካዊውም ይሁን ንጉሣዊ) ከአምላክ የተገኘ ነው ከሚለው ጽንሰ ሐሳብ በጣም የተራራቀ ልዩነት የነበረው መለኰታዊ የመግዛት መብት የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ድጋፍ አግኝቶ አያውቅም። በፕሮቴስታንት የተሐድሶ ንቅናቄ ዘመን ይህ አቋም ተጧጡፎ የካቶሊክን ቤተ ክርስቲያን ክፉኛ የሚጻረርበት ደረጃ ላይ ደረሰ። እንደ ሔንሪ 8ኛና ቀዳማዊ ያዕቆብ የመሳሰሉ የእንግሊዝ ነገሥታት መንፈሣዊውንና ሥጋዊውን ሥልጣን ራሳቸው ጨበጡት።”[21]