የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a መጽሐፍ ቅዱሳዊና ታሪካዊ ማስረጃዎች እንደሚያመለክቱት ኢየሱስ ክርስቶስ የተወለደው በ2 ከዘአበ ነው። ስለዚህ ብዙዎች ከክርስቶስ ልደት በፊት እና በኋላ እየተባሉ የሚጠሩትን ጊዜያት ይበልጥ ግልጽ በሆነ መንገድ ለማስቀመጥ ሲሉ እዘአ (እንደ ዘመናችን አቆጣጠር) እና ከዘአበ (ከዘመናችን አቆጣጠር በፊት) ማለትን ይመርጣሉ። በመጠበቂያ ግንብ ማኅበር ጽሑፎች ላይ የሚጠቀሱት ቀናት የሚገለጹትም በዚህ መንገድ ነው።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ