የግርጌ ማስታወሻ
a ኒው ቴስታመንት ወርድስ የተባለው መጽሐፍ እንዲህ የሚል ሐሳብ ሰጥቷል፦ “ኤፒኤኪስ [ምክንያታዊ] የሆነ ሰው አንድ ነገር በሕግ ደረጃ ፍጹም ተቀባይነት ያገኘ በሥነ ምግባር ደረጃ ግን ፍጹም ስህተት የሚሆንባቸው ጊዜያት እንዳሉ ያውቃል። ኤፒኤኪስ የሆነ ሰው ከሕግ የበለጠና የላቀ አስገዳጅ ኃይል በሚኖርበት ጊዜ ሕጉን መቼ ማላላት እንደሚገባው ያውቃል።”
a ኒው ቴስታመንት ወርድስ የተባለው መጽሐፍ እንዲህ የሚል ሐሳብ ሰጥቷል፦ “ኤፒኤኪስ [ምክንያታዊ] የሆነ ሰው አንድ ነገር በሕግ ደረጃ ፍጹም ተቀባይነት ያገኘ በሥነ ምግባር ደረጃ ግን ፍጹም ስህተት የሚሆንባቸው ጊዜያት እንዳሉ ያውቃል። ኤፒኤኪስ የሆነ ሰው ከሕግ የበለጠና የላቀ አስገዳጅ ኃይል በሚኖርበት ጊዜ ሕጉን መቼ ማላላት እንደሚገባው ያውቃል።”