የግርጌ ማስታወሻ
a የኅዳር 8, 1982 የእንግሊዝኛ ንቁ! መጽሔት ገጽ 6–9 እና ቅዱሳን ጽሑፎችን ጠለቅ ብሎ ማስተዋል የተባለውን ኒው ዮርክ በሚገኘው የመጠበቂያ ግንብ መጽሐፍ ቅዱስና ትራክት ማኅበር የታተመውን የእንግሊዝኛ መጽሐፍ ጥራዝ 1 ገጽ 545 ይመልከቱ። ስለ ፍጥረት ንድፈ ሐሳብና ይህ ንድፈ ሐሳብ ከሳይንስና ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር ስለሚጋጭባቸው ነገሮች ተጨማሪ ማብራሪያ ለማግኘት መጋቢት 8, 1983 ገጽ 12–15 እና መጋቢት 22, 1983 ገጽ 12–15 የእንግሊዝኛ ንቁ! መጽሔቶችን ይመልከቱ።