የግርጌ ማስታወሻ
a ሄርደርስ ቢብልኮሜንታር የተባለው መጽሐፍ ቅዱስን ተንትኖ ለማስረዳት የተዘጋጀው መጽሐፍ መዝሙር 103:14ን አስመልክቶ አስተያየቱን ሲሰጥ እንደሚከተለው ይላል፦ “ሰዎችን ከምድር አፈር እንደሠራቸው በሚገባ ያውቃል፤ እንዲሁም የሕይወታቸውን ደካማ ጎኖችና አጭርነት ያውቃል። ይህ ሁኔታ ከመጀመሪያው ኃጢአት ጀምሮ ከባድ ሸክም ሆኖባቸዋል።”—ፊደላቱን ጋደል አድርገን የጻፍናቸው እኛ ነን።