የግርጌ ማስታወሻ
a በትላልቅ ስብሰባዎች ላይ፣ እንዲሁም በጉባኤ ስብሰባዎች ላይ በወር አንድ ጊዜ በፈቃደኝነት ከሚደረገው መዋጮ የተገኘውን ገንዘብና የወጣውን ወጪ የሚገልጽ አጭር የሒሳብ ሪፖርት ይቀርባል። ይህ መዋጮ እንዴት ጥቅም ላይ እየዋለ እንዳለ የሚያስታውቁ ደብዳቤዎች አልፎ አልፎ ይላካሉ። በዚህ መንገድ ዓለም አቀፉ የይሖዋ ምሥክሮች ሥራ ስላለው የገንዘብ አቅም ሁሉም እንዲያውቅ ይደረጋል።