የግርጌ ማስታወሻ
a ከማያምን የትዳር ጓደኛ ጋር በመሆን ገቢያቸውን በቅጽ ለሚሞሉ ክርስቲያኖች ይህ ሁኔታ ፈታኝ ሊሆን ይችላል። አንዲት ክርስቲያን ሚስት የራስነትን መሠረታዊ ሥርዓት ለቄሣር የቀረጥ ሕግ ከመታዘዝ አስፈላጊነት ጋር ሚዛናዊ ለማድረግ ጥንቃቄ የተሞላበት ጥረት ማድረግ አለባት። ይሁን እንጂ እያወቁ የተጭበረበረ ሰነድ መፈረም ሊያስከትል የሚችለውን ሕጋዊ ተጠያቂነት ማሰብ ይኖርባታል።—ከሮሜ 13:1 እና ከ1 ቆሮንቶስ 11:3 ጋር አወዳድር።