የግርጌ ማስታወሻ
b ዴይስቶች አምላክ ልክ እንደ አንድ ሰዓት ሠሪ ፍጥረቱ መሥራት እንዲጀምር ካደረገ በኋላ ሙሉ በሙሉ ጀርባውን ሰጥቶታል፤ ለፍጥረቱ ምንም ደንታ የሌለው ሆኗል ይላሉ። ዘ ሞደርን ሄሪቴጅ የተባለው መጽሐፍ እንደሚለው ከሆነ ዴይስቶች “አምላክ የለም ባይነት የመጣው ሰዎች ተስፋ በመቁረጣቸው ሳቢያ የተፈጸመ ስህተት ነው ብለው ያምናሉ፤ የሰዎችን አስተሳሰብና ድርጊት የመቆጣጠር ባሕርይ ያለው የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን መዋቅርና ውልፍት የማያደርጉትና አንዳችም ዓይነት ሐሳብ የማያስተናግዱት መሠረተ ትምህርቶቻቸው ግን ይበልጥ የከፉ ናቸው።”