የግርጌ ማስታወሻ
a አንዳንዶች ኢየሱስ እግዚአብሔር እንደሆነ በማመን ወደ ኢየሱስ ይጸልዩ ይሆናል። ይሁን እንጂ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ ነው፤ እሱ ራሱ አባቱን ይሖዋን አምልኳል። (ዮሐንስ 20:17) ስለዚህ ርዕሰ ጉዳይ ሰፋ ያለ ማብራሪያ ለማግኘት በኒው ዮርክ የመጠበቂያ ግንብ የመጽሐፍ ቅዱስና ትራክት ማኅበር የታተመውን በሥላሴ ማመን ይገባሃልን? የተባለውን ብሮሹር ተመልከት።
a አንዳንዶች ኢየሱስ እግዚአብሔር እንደሆነ በማመን ወደ ኢየሱስ ይጸልዩ ይሆናል። ይሁን እንጂ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ ነው፤ እሱ ራሱ አባቱን ይሖዋን አምልኳል። (ዮሐንስ 20:17) ስለዚህ ርዕሰ ጉዳይ ሰፋ ያለ ማብራሪያ ለማግኘት በኒው ዮርክ የመጠበቂያ ግንብ የመጽሐፍ ቅዱስና ትራክት ማኅበር የታተመውን በሥላሴ ማመን ይገባሃልን? የተባለውን ብሮሹር ተመልከት።