የግርጌ ማስታወሻ
a ኢየሱስ “ዓለም ከተፈጠረበት ጊዜ ጀምሮ” ስለተዘጋጀ መንግሥት ሲናገር (ማቴዎስ 25:34) ከመጀመሪያው ኃጢአት በኋላ ያለውን ጊዜ ማመልከቱ መሆን አለበት። ሉቃስ 11:50, 51 ‘ዓለም የተፈጠረበትን’ ወይም በቤዛው የሚዋጅ የሰው ልጅ የተገኘበትን ጊዜ ከአቤል ዘመን ጋር ያዛምደዋል።
a ኢየሱስ “ዓለም ከተፈጠረበት ጊዜ ጀምሮ” ስለተዘጋጀ መንግሥት ሲናገር (ማቴዎስ 25:34) ከመጀመሪያው ኃጢአት በኋላ ያለውን ጊዜ ማመልከቱ መሆን አለበት። ሉቃስ 11:50, 51 ‘ዓለም የተፈጠረበትን’ ወይም በቤዛው የሚዋጅ የሰው ልጅ የተገኘበትን ጊዜ ከአቤል ዘመን ጋር ያዛምደዋል።