የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a መጽሐፍ ቅዱስ “ሰው የሚዘራውን ሁሉ ያንኑ ደግሞ ያጭዳልና” ቢልም አንድ ሰው መከራ የሚደርስበት የግድ በመለኮታዊ ብቀላ ነው ማለት አይደለም። (ገላትያ 6:7) በዚህ በሰይጣን በሚገዛ ዓለም ውስጥ ብዙውን ጊዜ ጻድቃን ከክፉዎች የባሰ ችግር ይገጥማቸዋል። (1 ዮሐንስ 5:19) “በሁሉም ስለ ስሜ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ” ሲል ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ ነገሯቸዋል። (ማቴዎስ 10:22) ሕመምም ሆነ ሌላ ዓይነት መከራ በማንኛውም ታማኝ የአምላክ አገልጋይ ላይ ሊደርስ ይችላል።—መዝሙር 41:3፤ 73:3–5፤ ፊልጵስዩስ 2:25–27

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ