የግርጌ ማስታወሻ
b ሚሽና አይሁዶች የቃል ሕግ በሚሉት ላይ የተመሠረተ የረቢዎች ሰፊ ሐተታ ጥንቅር ነው። በጽሑፍ የሠፈረው በሁለተኛው መቶ ዘመን ማብቂያና በሦስተኛው መቶ ዘመን መጀመሪያ እዘአ ላይ ነው። ይህ የታልሙድ የመጀመሪያ ክፍል ሆነ። ተጨማሪ ማብራሪያ ለማግኘት ኒው ዮርክ በሚገኘው የመጠበቂያ ግንብ መጽሐፍ ቅዱስና ትራክት ማኅበር የታተመውን ጦርነት የማይኖርበት ዓለም ይመጣ ይሆን? የተባለውን የእንግሊዝኛ ብሮሹር ገጽ 10 ተመልከት።