የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

b ከጊዜ በኋላ፣ እስካሁን ከተከሰቱት ልደቶች ሁሉ የላቀ ስፍራ የሚሰጠው ልደት የማይከበር ከሆነ የትኛውንም የልደት ቀን ማክበር እንደሌለብን ተስተዋለ። ከዚህም ሌላ እስራኤላውያንም ሆኑ የጥንት ክርስቲያኖች የልደት ቀናትን አላከበሩም። መጽሐፍ ቅዱስ ፈርዖንና ሄሮድስ አንጢጳስ ያከበሩትን ሁለት የልደት ቀናት ብቻ ይጠቅሳል። ሁለቱም በዓላት በግድያ ተበክለው ነበር። የይሖዋ ምሥክሮች የልደት ቀናትን የማያከብሩት እነዚህ ክብረ በዓላት ከአረማውያን የመጡ ስለሆኑና የልደት ቀኑ የሚከበርለትን ሰው ከፍ ከፍ ስለሚያደርጉ ነው።—ዘፍጥረት 40:20–22፤ ማርቆስ 6:21–28

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ