የግርጌ ማስታወሻ
b ሕጉ በ1513 ከዘአበ በሥራ ላይ መዋል ሲጀምር ብዙ ድብልቅ እስራኤላውያን ያልሆኑ ሰዎች ተገኝተው ነበር፤ ይሁን እንጂ ሌዋውያን በእስራኤላውያን የበኩር ልጆች ፈንታ ሲወሰዱ የበኩር ልጆቻቸው አልተቆጠሩም። (አንቀጽ 8ን ተመልከት።) ስለዚህ ሌዋውያን እስራኤላውያን ባልሆኑ የበኩር ልጆች ፈንታ አልተወሰዱም።
b ሕጉ በ1513 ከዘአበ በሥራ ላይ መዋል ሲጀምር ብዙ ድብልቅ እስራኤላውያን ያልሆኑ ሰዎች ተገኝተው ነበር፤ ይሁን እንጂ ሌዋውያን በእስራኤላውያን የበኩር ልጆች ፈንታ ሲወሰዱ የበኩር ልጆቻቸው አልተቆጠሩም። (አንቀጽ 8ን ተመልከት።) ስለዚህ ሌዋውያን እስራኤላውያን ባልሆኑ የበኩር ልጆች ፈንታ አልተወሰዱም።