የግርጌ ማስታወሻ
b በዕብራይስጥ ቅዱሳን ጽሑፎች ውስጥ ያገቡ ወንዶችና ሴቶች አብዛኛውን ጊዜ የተጠቀሱት “ባል” (በዕብራይስጥ ኢሻ) እና “ሚስት” (በዕብራይስጥ ኢሺሻህ) ተብለው ነው። ለምሳሌ ያህል ይሖዋ በኤደን የተጠቀመባቸው ቃላት “ባለቤት” እና ‘ባለቤት ያላት’ የሚሉትን ሳይሆን ‘ባል’ እና ‘ሚስት’ የሚሉትን ቃላት ነው። (ዘፍጥረት 2:24፤ 3:16, 17) የሆሴዕ ትንቢት እስራኤላውያን ከምርኮ ከተመለሱ በኋላ ይሖዋን “ባሌ” እንጂ እንደ ድሮው “ባለቤቴ” ብለው እንደማይጠሩት ተንብዮ ነበር። ይህም “ባሌ” የሚለው ቃል “ባለቤቴ” ከሚለው ቃል የበለጠ የአሳቢነት ስሜትን እንደሚያሳይ ሊያመለክት ይችላል።—ሆሴዕ 2:18 አዓት