የግርጌ ማስታወሻ
b ፓለስታይን ኢን ዘ ታይም ኦቭ ክራይስት የተባለው መጽሐፍ እንዲህ በማለት ይገልጻል፦ “በአንዳንድ መንገዶች ሴት ከባሪያ እኩል እንደሆነች ተደርጋ ትታይ ነበር ማለት ይቻላል። ለምሳሌ ያህል፣ የባሏን መሞት ለመመሥከር ካልሆነ በስተቀር በፍርድ ቤት ቀርባ መመሥከር አትችልም ነበር።” ዘ ሚሽና ዘሌዋውያን 5:1ን ጠቅሶ “ስለ ‘መመሥከር’ [የሚናገረው ሕግ] የሚሠራው ለሴት ሳይሆን ለወንድ ነው” ሲል ገልጿል።—ሺቦት 4:I