የግርጌ ማስታወሻ
c የመጀመሪያው መቶ ዘመን አይሁዳዊ ታሪክ ጸሐፊ ጆሴፈስ የንጉሥ ሄሮድስ እህት ሰሎሜ ለባሏ “የፍቺ ወረቀት ላከችለት፤ ይህም ከአይሁድ ሕግ ጋር የሚስማማ አልነበረም። ምክንያቱም እኛ እንደዚህ እንዲያደርግ የምንፈቅደው ለወንድ (ብቻ) ነው” ሲል ዘግቧል።—ጁዊሽ አንቲኩዊቲስ XV, 259 [vii, 10]
c የመጀመሪያው መቶ ዘመን አይሁዳዊ ታሪክ ጸሐፊ ጆሴፈስ የንጉሥ ሄሮድስ እህት ሰሎሜ ለባሏ “የፍቺ ወረቀት ላከችለት፤ ይህም ከአይሁድ ሕግ ጋር የሚስማማ አልነበረም። ምክንያቱም እኛ እንደዚህ እንዲያደርግ የምንፈቅደው ለወንድ (ብቻ) ነው” ሲል ዘግቧል።—ጁዊሽ አንቲኩዊቲስ XV, 259 [vii, 10]