የግርጌ ማስታወሻ
b ክታቦች ጥቅሶች የተጻፉባቸው ትናንሽ የብራና ቁራጮችን የያዙ ሁለት አነስተኛ ከቆዳ የተሠሩ መያዣዎች ናቸው። እነዚህ አነስተኛ መያዣዎች በሥራ ቀናት በሚደረጉ የጠዋት ጸሎቶች ወቅት በዘልማድ በራስና በግራ ክንድ ላይ ይደረጋሉ። ሜዙዛ ዘዳግም 6:4–9 እና 11:13–21 የተጻፉበት አነስተኛ ብራና ሲሆን በመያዣ ተደርጎ በመቃን ላይ ይታሰራል።
b ክታቦች ጥቅሶች የተጻፉባቸው ትናንሽ የብራና ቁራጮችን የያዙ ሁለት አነስተኛ ከቆዳ የተሠሩ መያዣዎች ናቸው። እነዚህ አነስተኛ መያዣዎች በሥራ ቀናት በሚደረጉ የጠዋት ጸሎቶች ወቅት በዘልማድ በራስና በግራ ክንድ ላይ ይደረጋሉ። ሜዙዛ ዘዳግም 6:4–9 እና 11:13–21 የተጻፉበት አነስተኛ ብራና ሲሆን በመያዣ ተደርጎ በመቃን ላይ ይታሰራል።