የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a ያዕቆብ ቤተሰቡን ከከነዓናውያን ተጽዕኖ ለመጠበቅ ሲል ከዚህ በፊት ጥብቅ እርምጃዎችን እንደወሰደ ሊታወቅ ይገባል። መሠዊያ ሠርቷል፤ ይህ መሠዊያ ከከነዓናውያን ጎረቤቶቹ የሚለየው ዓይነት አሠራር እንዳለው አያጠራጥርም። (ዘፍጥረት 33:20፤ ዘጸአት 20:24, 25) በተጨማሪም ከሴኬም ከተማ ውጪ የሰፈረ ከመሆኑም በላይ የራሱን የውኃ ጉድጓድ ቆፍሮ ነበር። (ዘፍጥረት 33:18፤ ዮሐንስ 4:6, 12) በዚህ የተነሳ ያዕቆብ ከከነዓናውያን ጋር ቅርርብ እንድትመሠርት እንደማይፈልግ ዲና አሳምራ ታውቅ ነበር።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ