የግርጌ ማስታወሻ
b ኤል ኢቫንሄሊዮ ደ ማቴኦ የተባለ መጽሐፍ እንዲህ በማለት ይገልጻል፦ “የዘላለም ሕይወት ፍጻሜ የሌለው ሕይወት ነው፤ ከማያዳግም ቅጣት ጋር የሚቃረን ነገር ነው። አይኦንየስ የተባለው ግሪክኛ ቅጽል በአንደኛ ደረጃ የሚያመለክተው ጊዜን ሳይሆን የአንድን ነገር ባሕርይ ነው። ይህ የማያዳግም ጥፋት ዘላለማዊ ሞት ነው።”—ጡረታ የወጡት፣ ፕሮፌሰር ጅዋን ማቲዮስ (መጽሐፍ ቅዱሳዊ ተቋም፣ ሮም) እና ፕሮፌሰር ፌርናንዶ ካማቾ፣ (መንፈሳዊ ተቋም፣ ሲቬሌ) ማድሪድ፣ ስፔይን 1981