የግርጌ ማስታወሻ
c አንዳንድ መጽሐፍ ቅዱሶች በማቴዎስ 24:34 ላይ የሚገኙትን ሂ ጄኒያ ሃውቴ የተባሉትን ቃላት እንደሚከተለው ተርጉመዋቸዋል፦ “እነዚህ ሰዎች” (ዘ ሆሊ ባይብል ኢን ዘ ላንግዊጅ ኦቭ ቱዴይ [1976]፣ በደብልዩ ኤፍ ቤክ)፤ “ይህ ብሔር” (ዘ ኒው ቴስታመንት—አን ኤክስፓንድድ ትራንስሌሽን [1961]፣ በኬ ኤስ ውስት)፤ “ይህ ሕዝብ” (ጁዊሽ ኒው ቴስታመንት [1979] በዲ ኤች ስተርን)