የግርጌ ማስታወሻ
a “መተተኛ ካህናት” ተብሎ የተተሮጎመው የዕብራይስጥ ቃል ከአጋንንት የሚበልጥ መለኮታዊ ኃይል አለን የሚሉ ጠንቋዮችን ያመለክታል። አጋንንት በእነዚህ ሰዎች ላይ ኃይል ስለሌላቸው አጋንንት እንዲታዘዟቸው ማድረግ ይችላሉ ተብሎ ይታመን ነበር።
a “መተተኛ ካህናት” ተብሎ የተተሮጎመው የዕብራይስጥ ቃል ከአጋንንት የሚበልጥ መለኮታዊ ኃይል አለን የሚሉ ጠንቋዮችን ያመለክታል። አጋንንት በእነዚህ ሰዎች ላይ ኃይል ስለሌላቸው አጋንንት እንዲታዘዟቸው ማድረግ ይችላሉ ተብሎ ይታመን ነበር።