የግርጌ ማስታወሻ
a አግሮኖሚስት ዋልተር ሲ ሎደርሚልክ (የተባበሩት መንግሥታት የምግብና የእርሻ ድርጅትን በመወከል) በአካባቢው ካደረጉት ጥናት እንዲህ በማለት ደምድመዋል፦ “ይህ ምድር ከጊዜ በፊት ገነት ነበር።” በተጨማሪም “እስከ ሮማውያን ጊዜ ድረስ” በአየሩ ሁኔታ ላይ ከፍተኛ ለውጥ እንዳልነበረና “ከጊዜ በፊት ለም የነበረውን ምድር የተካው ‘በረሀ’ ተፈጥሮ ሳይሆን ሰው ሠራሽ መሆኑን” ገልጸዋል።