የግርጌ ማስታወሻ
a የአይሁዳውያን ቀን የሚጀምረው ምሽት ላይ ነው። በግሪጎሪያውያን የቀን መቁጠሪያ መሠረት ኒሳን 14 ከሐሙስ መጋቢት 31 ምሽት ጀምሮ ዓርብ ሚያዝያ 1 ፀሐይ እስከምትጠልቅበት ያለውን ጊዜ ይሸፍናል። የመታሰቢያው በዓል የተቋቋመው ሐሙስ ምሽት ሲሆን ኢየሱስ የሞተው በአይሁዳውያን የቀን አቆጣጠር መሠረት በዚያኑ ቀን ዐርብ ከሰዓት በኋላ ነበር። በሦስተኛው ቀን ማለትም እሑድ ማለዳ ከሞት ተነሣ።