የግርጌ ማስታወሻ
c “መንፈስ” ተብሎ የተተረጎመው ሩህ የሚለው የዕብራይስጥ ቃል “ትንፋሽ” ወይም “ነፋስ” ማለት ነው። መንፈስ ከሰዎች ጋር በተያያዘ ሁኔታ ሕያው የሆነ መንፈሳዊ አካል አያመለክትም፤ ከዚህ ይልቅ ዘ ኒው ኢንተርናሽናል ዲክሽነሪ ኦቭ ኒው ቴስታመንት ቲኦሎጂ እንዳስቀመጠው “የሰው የሕይወት ኃይል” ነው።
c “መንፈስ” ተብሎ የተተረጎመው ሩህ የሚለው የዕብራይስጥ ቃል “ትንፋሽ” ወይም “ነፋስ” ማለት ነው። መንፈስ ከሰዎች ጋር በተያያዘ ሁኔታ ሕያው የሆነ መንፈሳዊ አካል አያመለክትም፤ ከዚህ ይልቅ ዘ ኒው ኢንተርናሽናል ዲክሽነሪ ኦቭ ኒው ቴስታመንት ቲኦሎጂ እንዳስቀመጠው “የሰው የሕይወት ኃይል” ነው።