የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a ጆሴፈስ ፓሩስያን እንዴት እንደተጠቀመበት የሚጠቁሙ ምሳሌዎች፦ በሲና ተራራ ላይ የወረደው ነጎድጓድና መብረቅ “አምላክ እዚያ መገኘቱን [ፓሩስያን] ያሳያል።” በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ይታይ የነበረው ተአምራዊ ምልክት “የአምላክን መገኘት [ፓሩስያን] ያመለክታል።” አምላክ በዙሪያው የሚገኙትን የእሳት ሰረገሎች ለኤልሳዕ አገልጋይ በማሳየት “ለአገልጋዩ ኃይሉንና በቦታው የተገኘ መሆኑን [ፓሩስያን] እንዲገነዘብ አድርጎታል።” ፔትሮኒየስ የተባለው ሮማዊ ባለ ሥልጣን ከአይሁዳውያን ጋር ሰላም ለመፍጠር ጥረት ባደረገበት ወቅት አምላክ ዝናብ በማዝነብ ‘ለፔትሮኒየስ መገኘቱን [ፓሩስያን] አሳይቷል’ በማለት ጆሴፈስ ተናግሯል። ጆሴፈስ ፓሩስያን መቅረብን ወይም ለአጭር ጊዜ ወደ አንድ ቦታ መምጣትን ለማመልከት አልተጠቀመበትም። ፓሩስያ ማለት ቀጣይ በሆነ መልኩ በማይታይ ሁኔታም እንኳ ቢሆን መገኘት ማለት ነው። (ዘጸአት 20:18-21፤ 25:22፤ ዘሌዋውያን 16:2፤ 2 ነገሥት 6:15-17)—አንቲኩዊቲስ ኦቭ ዘ ጁዊሽ 3ኛ መጽሐፍ ምዕራፍ 5 አንቀጽ 2 [80]፤ ምዕራፍ 8፣ አንቀጽ 5 [202]፤ 9ኛ መጽሐፍ ምዕራፍ 4 አንቀጽ 3 [55]፤ 18ኛ መጽሐፍ፣ ምዕራፍ 8 አንቀጽ 6 [284] ጋር አወዳድር።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ