የግርጌ ማስታወሻ
b ጆሴፈስ እንዲህ ብሏል፦ “ቲቶ ወደ ውስጥ ሲገባ በከተማዋ ጥንካሬ ተደንቆ ነበር። . . . ‘አምላክ ከጎናችን ነበር፤ አይሁዳውያንን ከእነዚህ ጠንካራ ምሽጎች አውጥቶ የጣላቸው አምላክ ነው፤ አለዚያማ የሰው እጆች ወይም መሣሪያዎች በእነዚህ ትላልቅ ግንቦች ላይ ምን ሊያደርጉ ይችሉ ነበር?’ በማለት ጮክ ብሎ ተናግሯል።”
b ጆሴፈስ እንዲህ ብሏል፦ “ቲቶ ወደ ውስጥ ሲገባ በከተማዋ ጥንካሬ ተደንቆ ነበር። . . . ‘አምላክ ከጎናችን ነበር፤ አይሁዳውያንን ከእነዚህ ጠንካራ ምሽጎች አውጥቶ የጣላቸው አምላክ ነው፤ አለዚያማ የሰው እጆች ወይም መሣሪያዎች በእነዚህ ትላልቅ ግንቦች ላይ ምን ሊያደርጉ ይችሉ ነበር?’ በማለት ጮክ ብሎ ተናግሯል።”