የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a የአምላክ መንፈስ በመጀመሪያው መቶ ዘመን ክርስቲያኖች ላይ ካከናወናቸው ዋና ዋና ነገሮች አንዱ የአምላክ መንፈሳዊ ልጆችና የኢየሱስ ወንድሞች አድርጎ መቀባት ነው። (2 ቆሮንቶስ 1:21, 22) ይህ ለ144,000 የክርስቶስ ደቀ መዛሙርት ብቻ የተወሰነ ነው። (ራእይ 14:1, 3) በዛሬው ጊዜ አብዛኞቹ ክርስቲያኖች በምድር ላይ በገነት ለዘላለም የመኖር ተስፋ በደግነት ተሰጥቷቸዋል። ቅቡዓን ባይሆኑም እንኳ እነርሱም የአምላክን ቅዱስ መንፈስ እርዳታና ማጽናኛ ያገኛሉ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ