የግርጌ ማስታወሻ
a በአማርኛ “መኳንንት” ተብሎ የተተረጎመው “ሳትራፕ” የሚለው ቃል (በቀጥታ ሲተረጎም “የንጉሣዊ መንግሥቱ ጠባቂ” ማለት ሲሆን) በየጠቅላይ ግዛቱ በበላይነት እንዲያስተዳድሩ በፋርስ ንጉሥ የተሾሙትን ገዥዎች ያመለክታል። ንጉሡን የሚወክሉ ባለ ሥልጣናት እንደ መሆናቸው መጠን ቀረጥ የመሰብሰብና ወደ ንጉሡ ቤተ መንግሥት ግብር የማስገባት ኃላፊነት ነበረባቸው።
a በአማርኛ “መኳንንት” ተብሎ የተተረጎመው “ሳትራፕ” የሚለው ቃል (በቀጥታ ሲተረጎም “የንጉሣዊ መንግሥቱ ጠባቂ” ማለት ሲሆን) በየጠቅላይ ግዛቱ በበላይነት እንዲያስተዳድሩ በፋርስ ንጉሥ የተሾሙትን ገዥዎች ያመለክታል። ንጉሡን የሚወክሉ ባለ ሥልጣናት እንደ መሆናቸው መጠን ቀረጥ የመሰብሰብና ወደ ንጉሡ ቤተ መንግሥት ግብር የማስገባት ኃላፊነት ነበረባቸው።