የግርጌ ማስታወሻ
a “የሳባ ንግሥት ታሪክ የሰሎሞንን ጥበብ ጎላ አድርጎ የሚገልጽ ሲሆን ብዙውን ጊዜ አፈ ታሪክ እንደሆነ ይነገራል (1 ነገ. 10:1-13)። ይሁን እንጂ በጥቅሱ ዙሪያ ያለው ሐሳብ እንደሚጠቁመው ሰሎሞን ዘንድ በመሄድ ያደረገችው ጉብኝት ከንግድ ጋር ግንኙነት ያለው መሆኑ የማይመስል ነገር አይደለም፤ ታሪካዊ ሐቅነቱ ምንም ሊያጠራጥር አይገባም።”— ዘ ኢንተርናሽናል ስታንዳርድ ባይብል ኢንሳይክሎፔድያ (1988) ጥራዝ 4 ገጽ 567