የግርጌ ማስታወሻ
a በ1895 የተደነገጉት የፋንዳሜንታሊዝም መሠረታዊ ሐሳቦች የሚባሉት አምስት ነገሮች የሚከተሉት ናቸው:- “(1) ቅዱሳን ጽሑፎች ሙሉ በሙሉ በመንፈስ የተጻፉና ፍጹም ትክክል መሆናቸው፤ (2) ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ መሆኑ፤ (3) ክርስቶስ ከድንግል መወለዱ፤ (4) ክርስቶስ በመስቀል ላይ በመሞት የከፈለው ምትክ የሚሆን የሥርየት ዋጋ (5) ኢየሱስ ከነአካሉ መነሣቱና ዳግመኛም በአካል ወደ ምድር የሚመጣ መሆኑ።”— ሰታዲ ዲ ቲኦሎጂያ (ሃይማኖታዊ ጥናት)