የግርጌ ማስታወሻ
b ስዊዘርላንድ በርን በሚገኘው የመጠበቂያ ግንብ ማኅበር የታተመው ትሮስት (መጽናኛ) የተባለው መጽሔት ግንቦት 1, 1940 በገጽ 10 ላይ ባወጣው ዘገባ በአንድ ወቅት በሊክተንበርግ የሚገኙ ሴት የይሖዋ ምሥክሮች የናዚ መዝሙር በሚዘመርበት ጊዜ የክብር ሰላምታ አንሰጥም በማለታቸው ለ14 ቀን ምሳ እንደተከለከሉ ዘግቧል። በዚያም 300 የይሖዋ ምሥክሮች ይገኙ ነበር።
b ስዊዘርላንድ በርን በሚገኘው የመጠበቂያ ግንብ ማኅበር የታተመው ትሮስት (መጽናኛ) የተባለው መጽሔት ግንቦት 1, 1940 በገጽ 10 ላይ ባወጣው ዘገባ በአንድ ወቅት በሊክተንበርግ የሚገኙ ሴት የይሖዋ ምሥክሮች የናዚ መዝሙር በሚዘመርበት ጊዜ የክብር ሰላምታ አንሰጥም በማለታቸው ለ14 ቀን ምሳ እንደተከለከሉ ዘግቧል። በዚያም 300 የይሖዋ ምሥክሮች ይገኙ ነበር።