የግርጌ ማስታወሻ
a ይህ በዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ቡድን የሚነድ መስቀል እንደ ዓርማው አድርጎ በመጠቀም ቀደም ሲል የነበሩ በምሥጢር የሚንቀሳቀሱ ድርጅቶች ያከናውኗቸው የነበሩትን አንዳንድ ሃይማኖታዊ ድርጊቶች ይፈጽማል። ቀደም ባሉት ጊዜያት የዚህ ቡድን አባላት ነጭ ልብስ ለብሰውና ካባ ደርበው በሌሊት ወረራ በማድረግ በጥቁሮች፣ በካቶሊኮች፣ በአይሁዶች፣ በውጭ አገር ዜጎችና በሠራተኛ ማኅበራት ላይ ቁጣቸውን ይገልጹ ነበር።