የግርጌ ማስታወሻ
b “ተነድተው” ተብሎ የተተረጎመው የግሪክኛ ቃል ፌሮ የሚል ሲሆን በሥራ 27:15, 17 ላይ በነፋስ የተወሰደችን መርከብ ለማመልከት በሌላ መልክ ተሠርቶበት እናገኘዋለን። ስለዚህ መንፈስ ቅዱስ የመጽሐፍ ቅዱስ ጸሐፊዎቹን ‘እየተቆጣጠረ መርቷቸዋል’ ማለት ነው። የተዛቡ መረጃዎችን እየተዉ ትክክለኛ የሆኑትን ብቻ እንዲያሰፍሩ አድርጓቸዋል።
b “ተነድተው” ተብሎ የተተረጎመው የግሪክኛ ቃል ፌሮ የሚል ሲሆን በሥራ 27:15, 17 ላይ በነፋስ የተወሰደችን መርከብ ለማመልከት በሌላ መልክ ተሠርቶበት እናገኘዋለን። ስለዚህ መንፈስ ቅዱስ የመጽሐፍ ቅዱስ ጸሐፊዎቹን ‘እየተቆጣጠረ መርቷቸዋል’ ማለት ነው። የተዛቡ መረጃዎችን እየተዉ ትክክለኛ የሆኑትን ብቻ እንዲያሰፍሩ አድርጓቸዋል።