የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a ኢየሱስ ለትርፍ የሚደረገውን ሩጫ ለማስቆም ቆራጥ እርምጃ ወስዷል። አንድ ታሪክ ጸሐፊ እንደገለጹት የቤተ መቅደሱ ቀረጥ መከፈል የነበረበት የተወሰነ ዓይነት ባለው የጥንት የአይሁዳውያን ሣንቲም ብቻ ነበር። በመሆኑም ወደ ቤተ መቅደሱ የሚመጡ ብዙ ጎብኚዎች ቀረጡን መክፈል ይችሉ ዘንድ ገንዘባቸውን መለወጥ ያስፈልጋቸው ነበር። ገንዘብ ለዋጮቹ የተወሰነ መጠን ያለው ክፍያ እንዲጠይቁ ፈቃድ ስለነበራቸው ብዙ ገንዘብ ያገኙ ነበረ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ