የግርጌ ማስታወሻ
c አንድ አገልጋይ፣ በተለይ ከምግብ በኋላ የጌታውን እጅ ማስታጠቡ የተለመደ ነበር። ይህ ልማድ የእንግዳ ተቀባይነት፣ የአክብሮትና በአንዳንድ ግንኙነቶችም የትህትና ድርጊት ከሆነው እግርን ከማጠብ ጋር ተመሳሳይ ነበር።—ዘፍጥረት 24:31, 32፤ ዮሐንስ 13:5
c አንድ አገልጋይ፣ በተለይ ከምግብ በኋላ የጌታውን እጅ ማስታጠቡ የተለመደ ነበር። ይህ ልማድ የእንግዳ ተቀባይነት፣ የአክብሮትና በአንዳንድ ግንኙነቶችም የትህትና ድርጊት ከሆነው እግርን ከማጠብ ጋር ተመሳሳይ ነበር።—ዘፍጥረት 24:31, 32፤ ዮሐንስ 13:5