የግርጌ ማስታወሻ
a ከተማዋን የከበበው አጥቂው የሮማ ሠራዊት ቅጥሩን በከፊል ከሰረሰሩ በኋላ በይሖዋ ቤተ መቅደስ በር እሳት ለመለኮስ ተቃርበው እንደነበር ጆሴፈስ ዘግቧል። እዚያው እንዳሉ የተከበቡት ብዙዎቹ አይሁዶች ይህን ሁኔታ ሲመለከቱ ከባድ እልቂት እንደሚጠብቃቸው በመገንዘብ ታላቅ ፍርሃት ወደቀባቸው።—ዎርስ ኦቭ ዘ ጁውስ፣ ሁለተኛ መጽሐፍ፣ ምዕራፍ 19
a ከተማዋን የከበበው አጥቂው የሮማ ሠራዊት ቅጥሩን በከፊል ከሰረሰሩ በኋላ በይሖዋ ቤተ መቅደስ በር እሳት ለመለኮስ ተቃርበው እንደነበር ጆሴፈስ ዘግቧል። እዚያው እንዳሉ የተከበቡት ብዙዎቹ አይሁዶች ይህን ሁኔታ ሲመለከቱ ከባድ እልቂት እንደሚጠብቃቸው በመገንዘብ ታላቅ ፍርሃት ወደቀባቸው።—ዎርስ ኦቭ ዘ ጁውስ፣ ሁለተኛ መጽሐፍ፣ ምዕራፍ 19