የግርጌ ማስታወሻ
b አናሲሞስና ቲኪቆስ ወደ ቆላስይስ ባደረጉት በዚህ የመልስ ጉዞ ወቅት ትክክለኛ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ተደርገው በሚቆጠሩ መጻሕፍት ውስጥ የተጨመሩትን ሦስቱን የጳውሎስ ደብዳቤዎች በአደራ ተቀብለዋል። እነዚህም ለፊልሞና ከተጻፈው ከዚህ ደብዳቤ በተጨማሪ ለኤፌሶንና ለቆላስይስ ሰዎች የተላኩ የጳውሎስ ደብዳቤዎች ነበሩ።
b አናሲሞስና ቲኪቆስ ወደ ቆላስይስ ባደረጉት በዚህ የመልስ ጉዞ ወቅት ትክክለኛ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ተደርገው በሚቆጠሩ መጻሕፍት ውስጥ የተጨመሩትን ሦስቱን የጳውሎስ ደብዳቤዎች በአደራ ተቀብለዋል። እነዚህም ለፊልሞና ከተጻፈው ከዚህ ደብዳቤ በተጨማሪ ለኤፌሶንና ለቆላስይስ ሰዎች የተላኩ የጳውሎስ ደብዳቤዎች ነበሩ።