የግርጌ ማስታወሻ
a አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞችና ጥንታዊ የግሪክኛ ጽሑፎች ኢየሱስ “ሰባ ሁለት” ደቀ መዛሙርት እንደላከ ይናገራሉ። ሆኖም “ሰባ” ልኳል ብሎ ለመናገር የሚያበቃ በርካታ የብራና ጽሑፎች ማስረጃ አለ። ይህ ልዩነት ከዋናው ቁምነገር ማለትም ኢየሱስ ከደቀ መዛሙርቱ ብዙዎቹን ለስብከት መላኩን ከሚናገረው ትኩረታችንን ሊያዞር አይገባም።
a አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞችና ጥንታዊ የግሪክኛ ጽሑፎች ኢየሱስ “ሰባ ሁለት” ደቀ መዛሙርት እንደላከ ይናገራሉ። ሆኖም “ሰባ” ልኳል ብሎ ለመናገር የሚያበቃ በርካታ የብራና ጽሑፎች ማስረጃ አለ። ይህ ልዩነት ከዋናው ቁምነገር ማለትም ኢየሱስ ከደቀ መዛሙርቱ ብዙዎቹን ለስብከት መላኩን ከሚናገረው ትኩረታችንን ሊያዞር አይገባም።