የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a ዶናቲስታዊነት በአራተኛውና በአምስተኛው መቶ ዘመን እዘአ የነበረ “ክርስቲያናዊ” ኑፋቄ ነው። ተከታዮቹ እንደሚሉት የቁርባን ሥነ ሥርዓት ዋጋማነት የተመካው ቁርባኑን በሚቀበለው አገልጋይ የሥነ ምግባር ባሕርይና ቤተ ክርስቲያን ከባድ ኃጢአት የፈጸሙ ሰዎችን ከአባልነት በመሰረዟ ላይ ነው። አርዮሳዊነት የኢየሱስ ክርስቶስን መለኮታዊነት ያልተቀበለ የአራተኛው መቶ ዘመን “ክርስቲያናዊ” እንቅስቃሴ ነው። አርዮስ አምላክ አልተወለደም፤ መጀመሪያም የለውም ሲል አስተምሯል። ወልድ ግን የተወለደ ስለሆነ ከአብ ጋር በሚመሳሰል መንገድ አምላክ አይደለም። ወልድ ከአምላክ ጋር እኩል ዘላለማዊነት የሌለው በአብ ፈቃድ የተፈጠረና የሚኖር ነው ብሏል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ