የግርጌ ማስታወሻ
a አንድን ሰው “የ—ልጅ” ብሎ መጥራት የታወቀ ባህሪውን ለማጉላት ያገለግል ነበር። (ዘዳግም 3:18 የአዲሲቱ ዓለም ትርጉም የግርጌ ማስታወሻ ተመልከት።) በመጀመሪያው መቶ ዘመን የአንድን ሰው ባህርይ ለመግለጽ በቅጽል ስም መጥራት የተለመደ ነበር። (ከማርቆስ 3:17 ጋር አወዳድር።) እንዲህ ዓይነቱ ቅጽል ስም በኅብረተሰቡ ዘንድ የሚታወቅበትን ባህርይ የሚወክል ነበር።
a አንድን ሰው “የ—ልጅ” ብሎ መጥራት የታወቀ ባህሪውን ለማጉላት ያገለግል ነበር። (ዘዳግም 3:18 የአዲሲቱ ዓለም ትርጉም የግርጌ ማስታወሻ ተመልከት።) በመጀመሪያው መቶ ዘመን የአንድን ሰው ባህርይ ለመግለጽ በቅጽል ስም መጥራት የተለመደ ነበር። (ከማርቆስ 3:17 ጋር አወዳድር።) እንዲህ ዓይነቱ ቅጽል ስም በኅብረተሰቡ ዘንድ የሚታወቅበትን ባህርይ የሚወክል ነበር።