የግርጌ ማስታወሻ
b አንዳንዶች የሙሴ ሕግ የሚደነግገውን መሠረት በማድረግ በርናባስ ሌዋዊ ሆኖ ሳለ እንዴት የራሱ መሬት ሊኖረው ቻለ በማለት ይጠይቃሉ። (ዘኁልቁ 18:20) ይሁን እንጂ መሬቱ የሚገኘው በፍልስጤም ይሁን በቆጵሮስ ግልጽ እንዳልሆነ መታወስ አለበት። በተጨማሪም በርናባስ በኢየሩሳሌም አካባቢ በውርስ ያገኘው የመቃብር ቦታም ሊሆን ይችላል። ያም ሆነ ይህ በርናባስ ሌሎችን ለመርዳት ሲል መሬቱን ሸጧል።