የግርጌ ማስታወሻ
a በጆሴፈስ ዘገባ መሠረት ፌስተስ ከሞተ ከጥቂት ጊዜ በኋላ ከሰዱቃውያን ወገን የሆነው አናነስ (ሐናንያ) ሊቀ ካህናት ሆነ። የኢየሱስ ግማሽ ወንድም የሆነውን ያዕቆብንና ሌሎች ደቀ መዛሙርትን በሳንሄድሪን ፊት አቅርቦ ሞት እንዲፈረድባቸውና በድንጋይ ተወግረው እንዲሞቱ አድርጓል።
a በጆሴፈስ ዘገባ መሠረት ፌስተስ ከሞተ ከጥቂት ጊዜ በኋላ ከሰዱቃውያን ወገን የሆነው አናነስ (ሐናንያ) ሊቀ ካህናት ሆነ። የኢየሱስ ግማሽ ወንድም የሆነውን ያዕቆብንና ሌሎች ደቀ መዛሙርትን በሳንሄድሪን ፊት አቅርቦ ሞት እንዲፈረድባቸውና በድንጋይ ተወግረው እንዲሞቱ አድርጓል።