የግርጌ ማስታወሻ
b ጳውሎስ “መሪባህ” እና “ማሳህ” የሚሉትን የዕብራይስጥ ቃላት “መጣላት” እና “መፈታተን” ብሎ ከሚተረጉመው ከግሪኩ የሴፕቱጀንት ትርጉም ጠቅሶ መጻፉን ከሁኔታው ለመረዳት ይቻላል። ኒው ዮርክ በሚገኘው የመጠበቂያ ግንብ መጽሐፍ ቅዱስና ትራክት ማኅበር የታተመውን ቅዱሳን ጽሑፎችን ጠለቅ ብሎ ማስተዋል የተባለውን መጽሐፍ ጥራዝ 2 ገጽ 350ና 379 ተመልከት።
b ጳውሎስ “መሪባህ” እና “ማሳህ” የሚሉትን የዕብራይስጥ ቃላት “መጣላት” እና “መፈታተን” ብሎ ከሚተረጉመው ከግሪኩ የሴፕቱጀንት ትርጉም ጠቅሶ መጻፉን ከሁኔታው ለመረዳት ይቻላል። ኒው ዮርክ በሚገኘው የመጠበቂያ ግንብ መጽሐፍ ቅዱስና ትራክት ማኅበር የታተመውን ቅዱሳን ጽሑፎችን ጠለቅ ብሎ ማስተዋል የተባለውን መጽሐፍ ጥራዝ 2 ገጽ 350ና 379 ተመልከት።