የግርጌ ማስታወሻ
d አንዳንዶች አበባ ወይም አንድ እፍኝ አፈር መቃብሩ ላይ መበተን ምንም ስህተት እንደሌለው ሆኖ ሊሰማቸው ይችላል። ይሁን እንጂ አንድ ክርስቲያን ይህ ድርጊት የሟቹን መንፈስ ላለማስቆጣት ተብሎ የሚደረግ ወይም በአንድ የሐሰት ሃይማኖት ቄስ አመራር የሚከናወን ሥርዓት ከሆነ እንዲህ የመሰለውን ልማድ ከመፈጸም ይርቃል።—የመጋቢት 22, 1977 ንቁ! (እንግሊዝኛ) ገጽ 15ን ተመልከት።