የግርጌ ማስታወሻ
a በዕብራይስጥ ቅዱሳን ጽሑፎች ውስጥ ሦስት ዋና ዋና ቃላት ተሠርቶባቸዋል። ከእነዚህም ውስጥ አንዱ (ሚሽፓት) አብዛኛውን ጊዜ “ፍትሕ” ተብሎ ተተርጉሟል። የቀሩት ሁለቱ ቃላት (ጼዴቅ እና ተዛማጅ ቃል የሆነው ጼዳቃህ) በብዙ ቦታዎች ላይ “ጽድቅ” ተብለው ተተርጉመዋል። “ጽድቅ” ተብሎ የተተረጎመው የግሪክኛው ቃል (ዲካይኦሲን) “ትክክል ወይም ፍትሐዊ የመሆን ባሕርይ” የሚል ትርጉም አለው።