የግርጌ ማስታወሻ
a “የመውጊያውን ብረት ብትቃወም” የሚለው አገላለጽ አንድ በሬ አቅጣጫውን እንዳይስትና ቀጥ ብሎ እንዲሄድ ከሚያደርገው ሹል በትር ጋር በመጋጨት ራሱን የሚጎዳበትን ድርጊት መግለጹ ነው። በተመሳሳይም ሳውል ክርስቲያኖችን ሲያሳድድ የአምላክ ድጋፍ ካላቸው ሕዝቦች ጋር እየተዋጋ ስለነበረ ራሱን እየጎዳ ነበር።
a “የመውጊያውን ብረት ብትቃወም” የሚለው አገላለጽ አንድ በሬ አቅጣጫውን እንዳይስትና ቀጥ ብሎ እንዲሄድ ከሚያደርገው ሹል በትር ጋር በመጋጨት ራሱን የሚጎዳበትን ድርጊት መግለጹ ነው። በተመሳሳይም ሳውል ክርስቲያኖችን ሲያሳድድ የአምላክ ድጋፍ ካላቸው ሕዝቦች ጋር እየተዋጋ ስለነበረ ራሱን እየጎዳ ነበር።